ከ«ቤተክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡ አንደኛው ትርጉ...»
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው
'''ቤተክርስቲያን''' ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡

በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ
* አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ክርስቲያኖች የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከ[[እግዚአብሔር]] ጋር የሚገናኙበት የ[[ጸሎት]] ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ. 56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ. 21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡46 )
ስም ነው፡፡

አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን
* ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ. 16፡18)
ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ

የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡
* ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን ሲል ምዕመናን ነው፡፡ ይህም ማለት ቤተክርስቲያን ከ[[ክርስቶስ]] የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡ [[ቅዱስ ጳውሎስ]] ‹‹የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን›› 1ኛ ቆሮ. 3፡101
ይህም ማለት ክርስቲያኖች

የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን
{{መዋቅር}}
የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት

ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት
[[መደብ:ክርስትና]]
የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ.
56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ.
21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡
46 )
ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን
ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት
ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ
ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት
የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ.
16፡18)
ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን
ሲል ምዕመናንን ነው፡፡ ይህም
ማለት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ
የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን
ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡
የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን
ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የእግዚአብሔር
ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ
አታውቁምን›› 1ኛቆሮ. 3፡101

እትም በ19:02, 8 ሜይ 2018

ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡

  • አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ክርስቲያኖች የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ. 56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ. 21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡46 )
  • ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ. 16፡18)
  • ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን ሲል ምዕመናን ነው፡፡ ይህም ማለት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን›› 1ኛ ቆሮ. 3፡101