ከ«መጽሐፍ ቅዱስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 125፦ መስመር፡ 125፦
6. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ
6. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ


“አዲስ ኪዳን”
== የመጽሐፍ ቅዱስ ልዩ ባህርያት ==
የአዲስ ኪዳን መደበኛ መጻሕፍት 27 ናቸው፤ እነርሱም እንደሚከተለው ነው፦
መጽሐፍ ቅዱስ የስነምግባር ጉዳዮችን በሚመለከት መመሪያ የሚሰጥ ከመሆኑም ሌላ እንደ ወንጀል፣ ረሃብና የአካባቢ መበከል ያሉት ችግሮች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ የሚያገኙበትን መንገድ ይገልጻል። ችግሩ ግን፣ መጽሐፍ ቅዱስ እነዚህን ጉዳዮች አስመልክቶ የሚናገረውን ነገር ብዙ ሰዎች በቁም ነገር መመልከት ትተዋል። ከዚህ ቀደም ይህ መጽሐፍ ቢያንስ በምዕራቡ ዓለም እንኳ ትልቅ ተሰሚነት ነበረው። መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በሰዎች አማካኝነት ቢሆንም እንኳ ቀደም ባሉት ጊዜያት በሕዝበ ክርስትና ውስጥ የነበሩት አብዛኞቹ ሰዎች የ[[አምላክ]] ቃል መሆኑንና መልእክቱም አምላክ በመንፈስ አነሳሽነት ያስጻፈው እንደሆነ ያምኑ ነበር።
1. የማቴዎስ ወንጌል
2. የማርቆስ ወንጌል
3. የሉቃስ ወንጌል
4. የዮሐንስ ወንጌል
5. የሐዋርያት ሥራ
6. የሮሜ ሰዎች
7. 1ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
8. 2ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
9. የገላትያ ሰዎች
10. የኤፌሶን ሰዎች
11. ያፊልጵስዩስ ሰዎች
12. የቆላስይስ ሰዎች
13. 1ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
14. 2ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
15. 1ኛ. ጢሞቴዎስ
16. 2ኛ. ጢሞቴዎስ
17. ቲቶ
18. ፊልሞና
19. የዕብራዊያን ሰዎች
20. 1ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
21. 2ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
22. 1ኛ. ዮሐንስ መልእክት
23. 2ኛ. ዮሐንስ መልእክት
24 3ኛ. ዮሐንስ መልእክት
25. የያዕቆብ መልእክት
26. የይሁዳ መልእክት
27. የዮሐንስ ራዕይ


በእነዚህ መጽሐፍት ላይ ሁሉም የጋራ አቆጣጠር ቢኖራቸውም ነገር ግን የጭማሬ እና የቅነሳ ነገር ይታይበታል። ይህንንም በግርድፉ እንይ፦
ይሁን እንጂ ዛሬ እያንዳንዱን ነገር መጠራጠር የተለመደ ነገር ሆኗል። ሰዎች ባህላቸውን፣ የተለያዩ ጽንሰ ሐሳቦችን፣ የስነምግባር ደንቦችንና የአምላክን መኖር እንኳ ሳይቀር የጠራጠራሉ። በተለይ የመጽሐፍ ቅዱስን ጠቃሚነት በተመለከተ ጥርጣሬ ገብቷቸዋል። አብዛኞቹ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ጊዜ ያለፈበትና አላስፈላጊ እንደሆነ አድርገው የሚያዩት ይመስላል። ከዘመናችን ምሁራን መካከል መጽሐፍ ቅዱስን እንደ አምላክ ቃል አድርገው የሚመለከቱት በጣም ጥቂት ናቸው። እንዲያውም አብዛኞቹ ሰዎች ከምሁሩ [[ጄምስ ባር]] አባባል ጋር ይስማማሉ፡- "ስለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልማዶች ያለኝ አመለካከት ''[[የሰው ልጅ]]'' የፈጠራ ውጤት ናቸው የሚል ነው። ''የሰው ልጅ'' የራሱን እምነት ያሰፈረበት መጽሐፍ ነው።"<ref>The Bible in the Modern World, By James Barr, 1973, p. 120</ref>
A. “የኦርቶዶክስ ቀኖና”
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፤ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ናቸው፤ እነዚህም፦
1. መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማይ፣
2. መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ
3. መጽሐፈ ሥርዓተ ጽዮን
4. መጽሐፈ አብጥሊስ
5. መጽሐፈ ግጽው፣
6.መጽሐፈ ትእዛዝ፣
7. መጽሐፈ ዲድስቅልያ እና
8. መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ናቸው።


B. “የአርመንያ ቀኖና”
ይህ አመለካከት ወደ አንድ ነጥብ ያመራል፦ መጽሐፍ ቅዱስ ሰዎች የጻፉት ''ተራ'' መጽሐፍ ከሆነ ለሰው ልጅ ችግሮች ምንም ዓይነት ግልጽ የሆነ መልስ አይገኝም ማለት ነው። የሰው ልጆች በገዛ እጃቸው በሚያመጡት ጣጣ ከ[[ህልውና]] ውጭ እንዳይሆኑ ወይም በ[[ኑክሊየር ጦርነት]] እንዳያልቁ አቅማቸው የፈቀደውን ያህል በጭፍን መዳከር ይኖርባቸዋል ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ከሆነ ግን ይህን አስቸጋሪ ጊዜ ለማለፍ የሚያስፈልገን ዋነኛው ነገር እርሱ ይሆናል።
የአርመንያ ቤተክርስቲያን በ 27 ቀኖና ላይ 5 መጽሐፍትን ትጨምራለች፤ እነርሱም፦
1. 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት
2. የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት
3. የበርናባስ መልእክት
4. 1ኛ የክሌመንት መልእክት
5. 2ኛ የክሌመንት መልእክት


C. “የሉተር ቀኖና”
የታሪክ መዝገቦች ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላሉ?
የፕሮቴስታንት ተሃድሶ ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉተር ከ 27 ላይ 4 መጽሐፍትን ቀንሶ 23 ብቻ ነው የተቀበለው፤ እነርሱም፦

1. የዕብራዊያን ሰዎች
=== በብዛት በመሸጥ አቻ ያልተገኘለት ===
2. የያዕቆብ መልእክት
መጽሐፍ ቅዱስ በብዛት ታትሞ በመሸጥና በሰፊው በመሰራጨት ረገድ በሰው ዘር [[ታሪክ]] ውስጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። ''[[ጊነስ ቡክ ኦቭ ወርልድ ሬኮርድስ]]'' የተባለው መጽሐፍ በ[[1988]] እትሙ እንደገለጸው ከ[[1815]] እስከ [[1975]] ባሉት ዓመታት ውስጥ ብቻ ወደ 2.5 ቢልዮን የሚገመቱ ቅጂዎች ታትመዋል። ይህ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ነው። የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል ሊሰራጭ ይቅርና ወደዚያ ቁጥር የተጠጋ አንድም መጽሐፍ በታሪክ አልታየም።
3. የይሁዳ መልእክት

4. የዮሐንስ ራዕይ
ከዚህም በተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል በብዙ ቋንቋዎች የተተረጎመ መጽሐፍ አይገኝም። ዛሬ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ከ1800 በሚበልጡ የተለያዩ ቋንቋዎች ይገኛል። በ[[ኢትዮጵያ]] እንኳን በ[[አማርኛ]]፣ [[ትግሪኛ]]፣ [[ኦሮምኛ]]፣ [[ወላይትኛ]]፣ [[ጉራግኛ]]ና ሌሎች ቋንቋዎች መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉም ሆነ በከፊል ተተርጎሞ ይገናል። በአጠቃላይ ዛሬ 98 በመቶ ገደማ የሚሆነው የምድራችን ነዋሪ መጽሐፍ ቅዱስን በቋንቋው ማግኘት ይችላል።

=== ተደማጭነት ያለው መጽሐፍ ===
''[[ዘ ኒው ኢንሳይክለፒዲያ ብሪታኒካ]]'' መጽሐፍ ቅዱስን "በታሪክ ዘመናት ከታዩት ጽሑፎች ሁሉ ይበልጥ ተደማጭነት ያለው የመጻህፍት ስብስብ" ሲል ጠርቶታል።<ref>The New Encyclopædia Britannica, 1987, Vol. 2, p.194.</ref> የ19ኛው [[ጀርመናዊ]] [[ባለቅኔ]] [[ሄንሪክ ሃይነ]] እንዲህ ብለዋል፦ "ይህን ሁሉ ማስተዋል ያገኘሁት ከአንድ መጽሐፍ ነው። . . . መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ። ቅዱስ መጽሐፍ መባሉ ይገባዋል። አምላኩን ያጣ ሰው ካለ በዚህ መጽሐፍ አማካኝነት ሊያገኘው ይችላል።"<ref>The Book of Books: An Introduction to Solomon Goldman, 1948, p. 219.</ref> በዚሁ መቶ ዘመን የኖረውና የጸረ-ባርነት እንቅስቃሴ አራማጅ የነበረው [[ዊልያም ኤች ሴዋርድ]] እንዲህ ብሏል፦ "የሰው ልጅ የመሻሻል ተስፋ የተመካው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሚሄደው የመጽሐፍ ቅዱስ ተደማጭነት ላይ ነው።"<ref>The Book of Books: An Introduction, p. 222.</ref>

የ[[ዩናይትድ ስቴትስ]] 16ኛ [[ፕሬዚዳንት]] የነበሩት [[አብርሃም ሊንከን]] መጽሐፍ ቅዱስን በሚመለከት እንዲህ ብለዋል፦ "አምላክ ለሰው ልጆች ከሰጠው ስጦታ ሁሉ የላቀ ስጦታ ነው። . . . መጽሐፍ ቅዱስ ባይኖር ኖሮ መልካሙንና ክፉውን ለይተን ማወቅ ባልቻልን ነበር።"<ref>Federal Register, Vol. 48, No. 26, February 7, 1983, p.5527</ref> የ[[ብሪታንያ]]ው የ[[ህግ]] ሰው [[ሰር ዊልያም ብላክስተን]] "ሁሉም ሰብዓዊ ሕጎች የተመሰረቱት በእነዚህ ሁለት ሕጎች ማለትም በተፈጥሮ ሕግና አምላክ ለሰው ልጆች በሰጠው ሕግ [በመጽሐፍ ቅዱስ] ላይ ነው፤ እንግዲያው ሰብዓዊ ሕጎች ከእነዚህ ሕጎች ጋር እንዲጋጩ ማድረግ አይገባም ማለት ነው።"<ref>Chadman's Cyclopedia of Law, 1912, Vol. 1, pp. 86-91.</ref> ብለው ሲናገሩ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያህል ተደማጭነት እንዳለው ጎላ አድርገው መግለጻቸው ነበር።

=== የተጠላና የተወደደ ===
በአንጻሩ ደግሞ በታሪክ ዘመናት ሁሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል የከረረ ተቃውሞ የገጠመው መጽሐፍ የለም። መጽሐፍ ቅዱስ ከ[[መካከለኛው ዘመን]] አንስቶ እስከ [[20ኛው መቶ ዘመን]] ድረስ በአደባባይ ተቆልሎ እንዲቃጠል ተደርጓል። በዛሬው ዘመን እንኳ ሳይቀር መጽሐፍ ቅዱስን በማንበባቸው ወይም በማሰራጨታቸው ምክንያት የ[[ገንዘብ]] ቅጣት የተጣለባቸው ወይም በእስራት የተቀጡ ሰዎች አሉ። ባለፉት መቶ ዘመናት እንዲህ ያለው "ወንጀል" ብዙውን ጊዜ አሰቃቂ ለሆነ ድብደባ አልፎ ተርፎም ለሞት የሚዳርግ ነበር።

መጽሐፍ ቅዱስ በሰዎች ውስጥ ያሳደረው [[ፍቅር]] ከዚሁ ጎን ለጎን የሚታይ ነው። ብዙዎች የማያቋርጥ ስደት ቢደርስባቸውም መጽሐፍ ቅዱስን ማንበባቸውን ገፍተውበታል። ለምሳሌ ያህል በ[[16ኛው መቶ ዘመን]] የኖረውንና በ[[ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ]] ተምሮ በ[[ካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ]] ውስጥ ትልቅ ቦታ ያለው አስተማሪ የነበረውን [[ዊልያም ቲንደልን]] እንመልከት።

ቲንደል ለመጽሐፍ ቅዱስ ከፍተኛ ፍቅር ነበረው። ይሁን እንጂ በዘመኑ የነበሩት ሃይማኖታዊ ባለ ሥልጣናት መጽሐፍ ቅዱስ ሙት በነበረው በ[[ላቲን]] ቋንቋ ተወስኖ እንዲቀር ሽንጣቸውን ገትረው የሟገቱ ነበር። ቲንደል ግን የአገሩ ሶዎች መጽሐፍ ቅዱስን የማንበብ አጋጣሚ እንዲኖራቸው በማሰብ ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ ለመተርጎም ቆርጦ ተነሳ። ይህ ተግባሩ ከሕጉ ጋር የሚቃረን ስለነበር ቲንደል ጥሩ የማስተማር ስራውን ትቶ መሰደድ ግድ ሆነበት። የግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችን ("አዲስ ኪዳን") እና አንዳንዶቹን የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ("ብሉይ ኪዳን") ወደ አገሩ ቋንቋ ተርጉሞ እስኪጨርስ ኑሮውን በስደት ለመግፋት ተገዷል። ይሁን እንጂ በመጨረሻ በመያዙና መናፍቅ ነው ተብሎ በመወንጀሉ ተሰቅሎ እንዲሞትና በድኑም በእሳት እንዲቃጠል ተደርጓል።

ቲንደል፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ ወይም ለሌሎች ሰዎች እንዲዳረስ ለማድረግ ሲሉ ብዙ መሥዋዕትነት ከከፈሉት በርካታ ሰዎች መካከል አንዱ ብቻ ነው። ከሌላው ሰው የተለየ ምንም ነገር ያልነበራቸውን ብዙ ወንዶችና ሴቶች ይህን ያህል ድፍረት እንዲኖራቸው ያነሳሳ ሌላ መጽሐፍ በታሪክ ውስጥ አልታየም። ከዚህ አንጻር መጽሐፍ ቅዱስ በእርግጥም አቻ አይገኝለትም።


==ማመዛገቢያ==
==ማመዛገቢያ==

እትም በ23:24, 15 ኦገስት 2018

መጽሐፍ ቅዱስ ነብያት እና ታሪካውያን የጻፉት የክርስትና እና የአይሁዳውያን መጽሓፍ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን ተከፍሎ 81 መጻሕፍት ያሉት ሲሆን በአንዳንድ እምነቶች ደግሞ 66 ክፍል ብቻ ነው አሉት ብለው ያምናሉ። ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍትም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው። ዝርዝሩን እንመጣበታለን። መጽሐፍ ቅዱስ ከመቶ 25% የአምላክ ንግግር፣ ከመቶ 25 % የነብያት ንግግር እና ከመቶ 50 % የታሪክ ጽሐፍያን ንግግር ይዟል።

በዚህ ምህዋር እና ዐውድ ላይ “ቀኖና” ስንል የዶግማ ተቃራኒ የሆነውን የሚለወጠው ሕግ ወይም ሥርዓት ሳይሆን የቅዱሳን መጽሐፍትን “መለኪያ” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው። “ቀኖና” የሚለው ቃል የአማርኛችን ቃል “ካኑን” κανών ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ነው፤ ይህም ቃል “ካና” κάννα ማለት “አሰመረ” “ለካ” ከሚል የኮይኔ ግሪክ ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ልኬት” ማለት ነው። አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 387 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ በመጨመርና በመቀነስ ቀኖና እያሉ ሲያስወጡና ሲያስገቡ ነበር፤ በተለይ የካርቴጅ ጉባኤ መጽሐፍቶችን በሁለት ከፍለው ብሉይ እና አዲስ ብለው አስቀምጠውታል፤ እስቲ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦

ነጥብ አንድ “ብሉይ ኪዳን” ብሉይ ኪዳን ላይ ስላሉት መጽሐፍት የተለያዩ አንጃዎች አንድ አቋም የላቸውም፤ እነርሱን በተናጥን እስቲ እንይ፦

A. “የፕሮቴስታንት ቀኖና” ፕሮቴስታንት የሚቀበለው ሁሉም ጋር ተቀባይነት ያለው አቆጣጠር የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት 39 ናቸው፤ እነርሱም፦ 1. ኦሪት ዘፍጥረት 2. ኦሪት ዘጸአት 3 ኦሪት ዘኁልቁ 4. ኦሪት ዘሌዋውያን 5. ኦሪት ዘዳግም 6. መጽሐፈ ኢያሱ 7. መጽሐፈ መሳፍንት 8. መጽሐፈ ሩት 9. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 10. መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 11. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 12. መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 13. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 14. ዜና መዋዕል ካልዕ 15. መጽሐፈ ዕዝራ 16. መጽሐፈ ነህምያ 17. መጽሐፈ አስቴር 18. መጽሐፈ ኢዮብ 19. መዝሙረ ዳዊት 20. መጽሐፈ ምሳሌ 21. መጽሐፈ መክብብ 22. መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን 23. ትንቢተ ኢሳይያስ 24. ትንቢተ ኤርምያስ 25. ሰቆቃው ኤርምያስ 26. ትንቢተ ሕዝቅኤል 27. ትንቢተ ዳንኤል 28. ትንቢተ ሆሴዕ 29. ትንቢተ አሞጽ 30. ትንቢተ ሚክያስ 31. ትንቢተ ኢዮኤል 32. ትንቢተ አብድዩ 33. ትንቢተ ዮናስ 34. ትንቢተ ናሆም 35. ትንቢተ ዕንባቆም 36. ትንቢተ ሶፎንያስ 37. ትንቢተ ሐጌ 38. ትንቢተ ዘካርያስ 39. ትንቢተ ሚልክያስ ናቸው።

B. “የአይሁዳውያን ቀኖና” 39 መጽሐፍት አይሁዳውያን እንደጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ 24 የቀኖና መጽሐፍት አርገዋቸዋል፤ አቆጣጠራቸው ግን ይለያል፦ 1. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሻሙኤል ብለው፣ 2. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ አንድ መጽሐፍ መላክሂም ብለው፣ 3. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ እና ዜና መዋዕል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሃያሚን ብለው፣ 4. መጽሐፈ ዕዝራ እና መጽሐፈ ነህምያ አንድ መጽሐፍ አዝራ ብለው፣ 5. ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት 12 መጽሐፍት አንድ መጽሐፍ ትሬአሳር ብለው ይቆጥሩታል።

ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት በአንድ የተጣፉትን 11 መጽሐፍት እና የተጣፉትን 4 መጽሐፍት ስንደምር 15 ይሆናል፤ 15+24= 39 መጽሐፍት ይሆናሉ። አይሁዳውያን መጽሐፍቶቻቸውን “ታንካህ” תַּנַ”ךְ, ሲሉት የሶስቱ መጽሐፍት መነሻ ላይ ያሉት ቃላት መሰረት አርገው ነው፤ እነዚህም “ታ” תַּ ቶራህ፣ “ና” נַ ነቢኢም፣ “ካ” ךְ ኬቱዊም ናቸው። “ቶራህ” תּוֹרָה ማለት “ኦሪት” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው፣ ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም ያሉትን ለማመልከት ይጠቀሙብታል። “ነቢኢም” נְבִיאִים ማለት “ነቢያት” ማለት ሲሆን የኢሳያስ ትንቢት፣ የኤርሚያስ ትንቢት፣ የህዝቅኤል ትንቢት ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል። “ኬቱዊም” כְּתוּבִים ማለት “መጻሕፍት” ማለት ሲሆን የኢዮብ መጽሐፍ፣ የመዝሙር መጽሐፍ፣ የምሳሌ መጽሐፍ፣ የመክብብ መጽሐፍ፣ የመኃልየ መኃልይ መጽሐፍ ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል።

C. “የካቶሊክ ቀኖና” የሮማ ካቶሊክ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ ካቶሊክ በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 7 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦ 1. መጽሐፈ ጦቢት፣ 2. መጽሐፈ ዮዲት፣ 3. መጽሐፈ ጥበብ፣ 4. መጽሐፈ ሲራክ፣ 5. መጽሐፈ ባሮክ፣ 6. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ 7. መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ ናቸው።

D. “የኦርቶዶክስ ቀኖና” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ የብሉይ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 39 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 18 ናቸው፤ ነገር ግን አቆጣረራቸው ልክ እንደ አይሁድ ይለያል። እራሳቸውን የቻሉ 10 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ አቆጣጠራቸው፦ 1. መጽሐፈ ሄኖክ፣ 2. መጽሐፈ ኩፋሌ(ጁብሊይ)፣ 3. መጽሐፈ ጦቢት፣ 4. መጽሐፈ ዮዲት፣ 5. መጽሐፈ ተግሣጽ፣ 6. መጽሐፈ ጥበብ፣ 7. መጽሐፈ ሲራክ 8. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ፣ 9. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማይ እና መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ፣ 10. መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ ናቸው።

ነባር መጽሐፍት ላይ በመቀነስ ተጨፍልቀው የሚቆጠሩ 2 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦ 11. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ናቸው፣ 12. መጽሐፈ ዕዝራ ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ(ነህምያ) ናቸው።

ከነባር መጽሐፍት ጋር ተደምረው የሚቆጠሩ ደግሞ 8 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦ 13. ከትንቢተ ኢሳይያስ ጋር የሚቆጠረው ጸሎተ ምናሴ ነው። 14. ከትንቢተ ኤርምያስ ጋር የሚቆጠሩ፦ ሰቆቃወ ኤርምያስ፣ ተረፈ ኤርምያስ፣ መጽሐፈ ባሮክ፣ ተረፈ ባሮክ ናቸው። 15. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር የሚቆጠሩ መጽሐፈ ሶስና፣ ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ እና ተረፈ ዳንኤል ናቸው።

ከ 39 ላይ 8 መጽሐፍት፦ ሳሙኤል ቀዳማይ፣ ሳሙኤል ካልዕ፣ መጽሐፈ ዕዝራ፣ መጽሐፈ ነህምያ፣ ትንቢተ ኢሳይያስ፣ ትንቢተ ኤርሚያስ፣ ሰቆቃው ኤርሚያስ እና ትንቢተ ዳንኤል ሲቀነሱ 31 መጽሐፍት ይሆናሉ። 31+15= 46 ይሆናል።

F. “የሰፕቱአጀንት ቀኖና” የሰፕቱአጀንት የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 56 ናቸው፤ የሰፕቱአጀንት”LXX” በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 17 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦ 1. መጽሐፈ ጦቢት፣ 2. መጽሐፈ ዮዲት፣ 3. መጽሐፈ ጥበብ፣ 4. መጽሐፈ ሲራክ፣ 5. መጽሐፈ ባሮክ፣ 6. ተረፈ ኤርምያስ፣ 7. ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ፣ 8. መጽሐፈ ሶስና፣ 9. ቤልና ድራጎን፣ 10. ጸሎተ ምናሴ፣ 11.1ኛ መቃብያን፣ 12. 2ኛ መቃብያን፣ 13. 3ኛ መቃብያን፣ 14. 4ኛ. መቃብያን፣ 15. ዕዝራ ሱቱኤል፣ 16. የአዛርያ ጸሎት፣ 17. መዝሙር 151 ናቸው።

G. “የቩልጌት ቀኖና” ጄሮም በ 382 ድህረ-ልደት በላቲን ቩልጌት ባዘጋጀው ደግሞ የመጽሐፍት ቀኖና 45 ናቸው፤ የቩልጌት በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 6 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦ 1. መጽሐፈ ጦቢት፣ 2. መጽሐፈ ዮዲት፣ 3.1ኛ መቃብያን፣ 4. 2ኛ መቃብያን፣ 5. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ፣ 6. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ

“አዲስ ኪዳን” የአዲስ ኪዳን መደበኛ መጻሕፍት 27 ናቸው፤ እነርሱም እንደሚከተለው ነው፦ 1. የማቴዎስ ወንጌል 2. የማርቆስ ወንጌል 3. የሉቃስ ወንጌል 4. የዮሐንስ ወንጌል 5. የሐዋርያት ሥራ 6. የሮሜ ሰዎች 7. 1ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች 8. 2ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች 9. የገላትያ ሰዎች 10. የኤፌሶን ሰዎች 11. ያፊልጵስዩስ ሰዎች 12. የቆላስይስ ሰዎች 13. 1ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች 14. 2ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች 15. 1ኛ. ጢሞቴዎስ 16. 2ኛ. ጢሞቴዎስ 17. ቲቶ 18. ፊልሞና 19. የዕብራዊያን ሰዎች 20. 1ኛ. ጴጥሮስ መልእክት 21. 2ኛ. ጴጥሮስ መልእክት 22. 1ኛ. ዮሐንስ መልእክት 23. 2ኛ. ዮሐንስ መልእክት 24 3ኛ. ዮሐንስ መልእክት 25. የያዕቆብ መልእክት 26. የይሁዳ መልእክት 27. የዮሐንስ ራዕይ

በእነዚህ መጽሐፍት ላይ ሁሉም የጋራ አቆጣጠር ቢኖራቸውም ነገር ግን የጭማሬ እና የቅነሳ ነገር ይታይበታል። ይህንንም በግርድፉ እንይ፦ A. “የኦርቶዶክስ ቀኖና” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፤ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ናቸው፤ እነዚህም፦ 1. መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማይ፣ 2. መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ 3. መጽሐፈ ሥርዓተ ጽዮን 4. መጽሐፈ አብጥሊስ 5. መጽሐፈ ግጽው፣ 6.መጽሐፈ ትእዛዝ፣ 7. መጽሐፈ ዲድስቅልያ እና 8. መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ናቸው።

B. “የአርመንያ ቀኖና” የአርመንያ ቤተክርስቲያን በ 27 ቀኖና ላይ 5 መጽሐፍትን ትጨምራለች፤ እነርሱም፦ 1. 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት 2. የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት 3. የበርናባስ መልእክት 4. 1ኛ የክሌመንት መልእክት 5. 2ኛ የክሌመንት መልእክት

C. “የሉተር ቀኖና” የፕሮቴስታንት ተሃድሶ ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉተር ከ 27 ላይ 4 መጽሐፍትን ቀንሶ 23 ብቻ ነው የተቀበለው፤ እነርሱም፦ 1. የዕብራዊያን ሰዎች 2. የያዕቆብ መልእክት 3. የይሁዳ መልእክት 4. የዮሐንስ ራዕይ

ማመዛገቢያ

በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ መጽሐፍ ቅዱስ የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።


ውጫዊ መያያዣ