Jump to content

አዲስ ኪዳን

ከውክፔዲያ

አዲስ ኪዳን (ግሪክ (ቋንቋ) : Ἡ Καινὴ Διαθήκη / Hê Kainề Diathếkê) በክርስትና አቢያተ ክርስቲያናት ምእመናን የሚቀበሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለተኛ ክፍል ነው።

ይህ ካርታ የሚያሳየን በዓለም ላይ ካሉት አገሮች ጠቅላላ በእያንዳንዳቸው ውስጥ ምንያህል ክርስቲያን እንዳሚገኝ ነው ። ይህም ወንጌል ምንያህል እንደተስፋፋ ክርስቶስ "ቃሌ ከዓለም ዳር እስከዳር እስኪደርስ መጨረሻው አይሆንም" ያለው እንደደረሰ ያሳያል ።
በተጨማሪ አዲስ ኪዳንን በብዙ ምሳሌዎች መምጫውን ያሳየንን
ብሉይ ኪዳን ይመልከቱ ።
በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ አዲስ ኪዳን የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።

Template loop detected: መለጠፊያ:Infobox