ብሉይ ኪዳን

ከውክፔዲያ
ብሉይ ኪዳን
ኦሪት
ኦሪት ዘፍጥረትኦሪት ዘጸአት
ኦሪት ዘሌዋውያንኦሪት ዘኊልቊኦሪት ዘዳግም
መጽሐፍት
ትንቢት
ተጨማሪ መጽሐፍት

ብሉይ ኪዳንክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴዳዊትሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።

ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።
በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ ብሉይ ኪዳን የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።


: