ብሉይ ኪዳን
Appearance
| ብሉይ ኪዳን | |
|---|---|
|
| |
| ኦሪት | |
| ኦሪት ዘፍጥረት•ኦሪት ዘጸአት | |
| ኦሪት ዘሌዋውያን•ኦሪት ዘኊልቊ• ኦሪት ዘዳግም | |
| መጽሐፍት | |
| ትንቢት | |
| ተጨማሪ መጽሐፍት | |
ብሉይ ኪዳን ከክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴ፣ ዳዊት፣ ሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።
ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።
:

