Jump to content

ኦሪት ዘኊልቊ

ከውክፔዲያ

ኦሪት ዘኊልቊመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና በኦሪት አራተኛው መጽሐፍ ነው። ሙሴ እብራውያንን ከሲና ልሳነ ምድር እስከ ከነዓን ጠረፍ ድረስ ሲመራቸው ይተርካል። በዚህ ውስጥ ያሉት ሕግጋት ወይም ትአዛዛት በሕገ ሙሴ ውስጥ ይቆጠራሉ።

: