ኦሪት ዘጸአት

ከውክፔዲያ

ኦሪት ፡ ዘጸአትመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው። ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያንጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል።

: