ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Added links Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
||
መስመር፡ 5፦ | መስመር፡ 5፦ | ||
<div class=floatcenter> |
<div class=floatcenter> |
||
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
||
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
|||
}}</center> |
}}</center> |
||
<br>፶፫ ፤ <span style=color:red>የላከ አብን በህላዌ አባት </span>እንደሆነ እናምናለን የተላከ <span style=color:red>ወልድንም በህላዌ ወልድ </span> </span>እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስንም በህላዌ መንፈስ ቅዱስ </span>እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ <span style=color:red>እግዚአብሔር ነው </span>። |
<br>፶፫ ፤ <span style=color:red>የላከ አብን በህላዌ አባት </span>እንደሆነ እናምናለን የተላከ <span style=color:red>ወልድንም በህላዌ ወልድ </span> </span>እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስንም በህላዌ መንፈስ ቅዱስ </span>እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ <span style=color:red>እግዚአብሔር ነው </span>። |
በ07:03, 12 ኦክቶበር 2021 የታተመው ያሁኑኑ እትም
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፱ | |
---|---|
ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
፶፫ ፤ የላከ አብን በህላዌ አባት እንደሆነ እናምናለን የተላከ ወልድንም በህላዌ ወልድ እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ መንፈስ ቅዱስንም በህላዌ መንፈስ ቅዱስ እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ እግዚአብሔር ነው ።
፶፬ ፤ አብርሃም ከይስሐቅ እንደሚበልጥ ይስሐቅም ከያዕቆብ እንደሚበልጥ አይደለም ለመለኮት እንዲህ አይደለም ። አብ ከልጁ አይበልጥምወልድም ከመንፈስ ቅዱስ አይበልጥም መንፈስ ቅዱስም ከወልድ አያንስም ወልድም ከአባቱ አያንስም ።
፶፭ ፤ አብርሃም በፍጥረት ሥርዓት ይስሐቅን እንደሚያዘው ይስሐቅም ያዕቆብን እንደሚያዘው አይደለም ። መለኮት እንዲህ አይደለም እባት በመሆን አብ ልጁን አያዝዘውም ወልድም ልጅ በመሆን አይበልጥም መንፈስ ቅዱስም ትክክል ነው ።
፶፮ ፤ መለኮት ግን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስም ነው ። አንድ አምላክ አንዲት መንግሥት አንዲት ሥልጣን አንዲት አገዛዝ ነው ።
፶፯ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስባሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይናገራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይወዳሉ ።
፶፰ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመክራሉ ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይናገራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈፅማሉ ።