ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
}}</center>
}}</center>
<br>፹፱ ፤ <span style=color:red>ቀሳውስት እጆቻችሁን አንሱ ። </span>
<br>፹፱ ፤ <span style=color:red>ቀሳውስት እጆቻችሁን አንሱ ። </span>

እትም በ07:06, 12 ኦክቶበር 2021

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲፬

ዘቅዱስ ሕርያቆስ


፹፱ ፤ ቀሳውስት እጆቻችሁን አንሱ ።
፺ ፤ ያን ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳት ብፁዐት በሚሆኑ እድፍ በሌለባቸው እጆቹ ኅብቱን አነሣ ።
፺፩ ፤ እናምናለን ይህ እርሱ እንደሆነ በውነት እናምናለን ።
፺፪ ፤ ወደ ሰማይ ወደ አባቱ ቀና ብሎ አየ የወለደውንም ማለደ ። ደቀ መዛሙርቱንም ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ አደራ አስጠበቀ ። ብሩክ ሲሆን ባረከ ። ቅዱስ ሲሆን ቆረሰ ።
፺፫ ፤ ከዚያም በኋላ ኅብስቱን ሳይለየው ከአምስት ላይ ያንቃው ።
፺፬ ፤ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው ። ይህ ኅብስት "እማሬ" ለዓለም ሁሉ ቤዛ ሊሆን ስለናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው አላቸው ።
፺፭ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን እንታመናለንም ጌታችን አምላካችን ሆይ እናመሰግንሃለን ይህ እርሱ እንደሆነ በእውነት እናምናለን ።
፺፮ ፤ እንዲሁም ጽዋውን ሦስት ጊዜ ይባርክ ከተመገቡ በኋላ አመለከተ ። ይህ ጽዋ "እማሬ"ስለናንተ ጦር የማያፈሰው ደሜ ነው ንሡ ጠጡ አለ ።
፺፯ ፤ ጽዋውን በቀኝ እጁ በአራቱ መዐዘን ይወዝውዘው ።
፺፰ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን ። እንታመናለን ።
፺፱ ፤ ይህን በምታደርጉበት ጊዜ የሞቱን መታሰቢያ ታደርጋላቹህ ። የትንሣኤውንም መታሰቢያ ትናገራላቹህ ።