ቀጨሞ

ከውክፔዲያ
ቀጨሞ

ቀጨሞ (Myrsine africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አነስተኛ ዛፍ፣ እስከ 3 ሜትር ይረዝማል፣ ሐምራዊ ፍሬው እንደ ዘንጋዳ ዘር ትንሽ ነው።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቀጨሞ ብዙ ጊዜ በደጋ ጫካ ዳር አካባቢ ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፍሬዎቹ ትልን ለማስወጣት ይጠቀማል።

እንዲሁም አንበሳ ትልን ለማስወጣት እንደሚበላው ይታመናል።[1]

ደረቅ የቀጨሞ ፍሬ በቀረጥ ዛፍ ቅጠል ዱቄት ለነቀርሳ መጠቀሙ ተዘግቧል።[2]

  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች