ቴጉሲጋልፓ

ከውክፔዲያ

ቴጉሲጋልፓ (Tegucigalpa) የሆንዱራስ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 87°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ስፓንያውያን ከተማውን በቆየው ኗሪዎች መንደር ላይ በ1570 ዓ.ም. ሠሩ። ስሙ ከናዋትል 'ተጉዝ-ጋልፓ' (ወይም 'የብር ኮረብቶች') ተነሣ።