ሙሐማድ (አረብኛ፦ محمد) 563-624 ዓ.ም. የአረቢያ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ መሪ ነበር። በእስላም እምነት የአላህ መጨረሻ ነቢይ ነበር። የአብርሃም ልጅ እስማኤል ተወላጅ እንደ ሆነ ይታመናል፤ በእስልምና እምነት ከሁሉ የተከበረ ሰው ነው።