ቀይ ተኩላ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
?ቀይ ተኩላ
Smenwolf.jpg
ሳይንሳዊ ደረጃ መስጫ
ስፍን: ጉንደ እንስሳ (Animalia)
ክፍለስፍን: አምደስጌ (Chordata)
መደብ: አጥቢ (Mammalia)

ቀይ ተኩላ ወይም ቀይ ቀበሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። በዘልማድ «ቀበሮ» ይባል እንጂ የተኩላ ዘር ነው። የሚኖርበትም ስፍራ ከ3000 ሜትር ከፍታ በላይ ካሉ ቦታውች ብቻ ሲሆን፣ የሚገኘውም በብዛ ባሌ ተራራና ሰሜን ተራራ ነው። ከዚህ በተረፈ በጉና ተራራ፣ በመንዝ እና በወሎ አልፎ አልፎ ይገኛል። ቁጥሩም የተመናመነ ስለሆነ ሊጠፋ የደረሰ እንስሳ ተብሎ ይታወቃል።