ጳጉሜ
ከውክፔዲያ
| የጳጉሜ ቀኖች | ||||||
| 1 | 2 | 3 | 4 | 5 | 6 | |
ጳጉሜ የወር ስም ሆኖ በነሐሴ እና በመስከረም ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ የመጨረሻው እና አሥራ ሦስተኛው (፲፫ ኛው) የወር ስም ነው። «ጳጉሜ» በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሉቃስ ሥግር ዓመት (በጎርጎርያዊ አቆጣጠር leap year)በመሆኑ ስድስት (፮) ዕለታት አሉት። በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ አምስት (፭) ዕለታት አሉት።
«ጳጉሜ» የሚለው ስም ምንጩ ከግሪክ ቋንቋ ሲሆን <<ቀሪ ዕለታት>> ማለት ነው። [1] ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው።
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል]
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |