ከ«ነነዌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.1) (Robot: Modifying ar:نينوى (مدينة) to ar:نينوى |
ጥ ሎሌ መጨመር: bs:Niniva |
||
መስመር፡ 43፦ | መስመር፡ 43፦ | ||
[[bg:Ниневия]] |
[[bg:Ниневия]] |
||
[[br:Ninive]] |
[[br:Ninive]] |
||
[[bs:Niniva]] |
|||
[[ca:Nínive]] |
[[ca:Nínive]] |
||
[[cs:Ninive]] |
[[cs:Ninive]] |
እትም በ08:45, 21 ጃንዩዌሪ 2013
ነነዌ (ናይኑዋ) | |
---|---|
የታደሰው አዳድ በር ፍርስራሽ | |
ሥፍራ | |
መንግሥት | የአሦር መንግሥት |
ዘመን | ከ2380 እስከ 620 ዓክልበ. |
ዘመናዊ አገር | ኢራቅ |
ጥንታዊ አገር | አሦር |
ነነዌ የአሦር ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ።
በኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።
ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከአሹር ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በሚታኒ ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።