መትራሃ

ከውክፔዲያ
መትራሃ ደሴት
መትራሃ ደሴት በ1850 ዓ.ም.
መትራሃ ደሴት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መትራሃ ደሴት

12°11′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°34′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

መትራሃ ደሴት በስሜን ምስራቅ ጣና ሐይቅ 1.5 ኪሎ ሜትር ገባ ብላ የምትገኝ ደሴት ናት። ደሴቲቱ ላይ ብዙ የፈረሱ አብያተ ከርስቲያናት ሲገኙ፣ ከሁሉ ጥንታዊው ቤተክርስቲያን በቀዳማዊ ዳዊት የተሰራ ቢሆንም በግራኝ አህመድ ተቃጥሏል። ኋላ ከተሰሩት ቤተክርስቲያኖች ውስጥ በቀዳማዊ ዮሃንስ የተሰራው ትልቅ የግምብ ቤተክርስቲያንና የቀዳማዊ እያሱ ቤተ መዘክር ይገኙበታል። ሆኖም እኒህም በደርቡሾች፣ በ1879ዓ.ም. ተቃጥለዋል [1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ R.E. Cheeseman, Lake Tana and its Islands, Geographical Journal, 85 (1935) p. 499