ረንሰነብ

ከውክፔዲያ
ረንሰነብ አመንሆተፕ
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1791 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ
ተከታይ ሆር አዊብሬ
ሥርወ-መንግሥት 13ኛው ሥርወ መንግሥት
አባት አመነምሃት ?

ረንሰነብ አመነምሃት (ወይም ራኒሶንብ) ላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1791 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ።

ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ሲገኝ ዘመኑ ለ፬ ወር ብቻ እንደ ቆየ ይላል። አንድ ቅርስ ብቻ እሱም «ረንሰነብ አመነምሃት» የሚል ዶቃ ሕልውናውንና ሁለተኛውን ስም አመነምሃት ያሳያል። በአቶ ራይሆልት አሳብ፣ ይህ ማለት የአመነምሃት (፭፣ ፮፣ ፯?) ልጅ እንደ ነበር ያስያል።

ቀዳሚው
ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1791 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ሆር አዊብሬ

ዋቢ ምንጭ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)