ሪዮ ዴ ጃኔይሮ

ከውክፔዲያ

ሪዮ ዴ ጃኔይሮ (በፖርቱጋልኛ: Rio de Janeiro፣ ሲተረጎም፦ የጃንዋሪ ወንዝ) የብራዚል ሪዮ ዴ ጃኔይሮ ክፍላገር ዋና ከተማ ነው። ከ6 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉት። ከ1755 እስከ 1952 ዓ.ም. ድረስ የብራዚል ዋና ከተማ ሲሆን በ1952 ዓ.ም. የብራዚል መንግሥት ወደ ብራዚሊያ ተዛወረ።