ሰኔ ፳፱

ከውክፔዲያ
(ከሰኔ 29 የተዛወረ)

ሰኔ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፱ ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፮ ቀናት ይቀራሉ።

አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ሉዊ ፓስተር የተባለው የፈረንሳይ ዜጋ በእብድ ውሻ በተለከፈው ጆሴፍ ማይስተር በተባለ ልጅ ላይ የውሻ ልክፍት መከላከያ ክትባቱን ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተነ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • (እንግሊዝኛ)P.R.O., FO 371/178551 Annual Review of 1963