ስናን

ከውክፔዲያ

አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው። የ ወረዳው ዋና ከተማ ረቡእ ገበያ ይባላል። ከ ደብረማርቆስ በስተ ሰሜን ወደ ድጎ ጽዮን /አርብ ገበያ በሚወስደው መንገድ በ 27 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። ስናን በደቡብ ምዕራብ ከ ጉዛምን በምዕራብ በሰሜን ከ ቢቡኝ በሰሜን ምዕራብ ከ ደባይ ጥላትግን በምስራቅ ከአዋበል በደቡብ ከ አነደድ ወረዳ ጋር ትዋሰናለች። የጮቄ ተራራ(አራት መከራከር) መገኛ ስትሆን ወረዳዋ በድንች እና አፕል ምርት ትታወቃለች።