ቁልቋል

ከውክፔዲያ
ቁልቋል

ቁልቋል (Euphorbia abyssinica) የተክል አይነት ነው።

የአሸዋ ቁልቋል የሚባል ወይም ብዙ ጊዜ ዝም ብሎ «ቁልቋል» ግን ሌላ አይነት ዝርያ ነው።

በአንዳንድ ቦታ ባሕላዊ መድኃኒት፣ የቁልቋል ላፒስ ለኪንታሮት ወይም ለቁስል መቀባቱ ይታወቃል።[1] እንዲሁም በአንዳንድ ቦታ ላፒሱ ለወፍ በሽታ ወይም ከጤፍ ጋር ተጋግሮ ለአባለዘር በሽታ፣ ወይም ለከብቶች ውሻ በሽታ ለማከም ይበላል።[2][3]

  1. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች
  3. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ