የአሸዋ ቁልቋል

ከውክፔዲያ
ቁልቋል

የአሸዋ ቁልቋል (Opuntia ficus-indica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

Euphorbia abyssinica (ሌላ ዝርያ) ደግሞ «ቁልቋል» ይባላል።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ይህ ቁልቋል የትም ቢገኝም መነሻው ከመካከለኛ አሜሪካ ነበር።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፍሬው እንደ ሃብሃብ ስለሚጣፈት ይወደዳል።

ከመጠን በላይ ቢመገብ ግን የሆድ ድርቀት ያደርጋል። ስለዚህ በጣም የወደዱት ሰዎች ከብዙ ሻይ ጋር ይበሉታል።

ሕንድ አገር ይህን ቁልቋል መብላት ለአስማ (መተንፈስ ሁከት) እንደሚረዳ ተብሏል።[1]

ፍቼ በአንድ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ ፍሬውም (1-4) ለራስ ምታት ይበላል።[2]

  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች