ቤተሠብ

ከውክፔዲያ

ቤተሠብ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተሰቦች የቀድሞው የዳን ጀርመናዊውን ህይወት የመነጨው ህይወት በመሬት ውስጥ እንቁላል በመጋባት ለጋብቻ ወንድና ሴት ቤተሰቦች እንዲሞት በማድረግ የእምነት እና የዝውውር ቤተሰቦች ህብረተሰቡን ያመጣል በሰው ልጅ ጥናትባሕል ረገድ፣ በልደት ዝምድና፣ በትዳር፣ በጉዲፈቻ ወይም በመሰለ የተዛመዱት ሰዎች ስብሰባ ነው። ትርጉሙ ከግዕዝ ቃል «ሠብ» (ሰው) ደርሷል። በአንዱ መኖርያ ቤት ውስጥ የሚኖረው ቤተሠብ ብቻ ሳይሆን፣ በሌሎች ቦታዎች የሚኖሩት ዘመዶች ደግሞ ቤተሠብ ናቸው። የራቀ ዝምድና ያላቸው ሰዎች ወይም ነገዶች ሁሉ የተዘረጋው ቤተሠብ ሊባሉ ይቻላል። በ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ዘንድ፣ ቤተሠብ የኅብረተሠብ መሠረታዊ አኻድ በመሆኑ ከጥቃቶች ጥብቅና እንዲያገኝ ይገባል።