ቦርከና ወንዝ

ከውክፔዲያ

ቦርከና ወንዝኢትዮጵያወሎ ክፍለ ሀገር በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የሚገኝ ታዋቂ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ የሚገብረው ለአዋሽ ወንዝ ነው።

ከኩታበር ከተማ ነው የሚጀምረው።

የቦርከና ወንዝ ከሰሜን ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ደሴን፣ኮምቦልቻን፥ሀርቡንናከሚሴን እየሰነጠቀ በመፍሰስ ከሚሴ ከተማን ጥቂት እንዳለፈ ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ፊቱን በማዞር ቁልቁል ወደ አፋር ምድር ይንደረደራል ።