ቫስኮ ደጋማ

ከውክፔዲያ
ቫስኮ ደጋማ

ቫስኮ ደጋማ (1469 - 1524) ታዋቂ የጥንቱ ፖርቹጋል ተጓዥ ሲሆን የአፍሪካን ጠረፍ በማካለል ለመጀምሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ወደ ህንድ በቀጥታ በመርከብ የተጓዘ፣ እንዲሁም ለተወሰነ ጊዜ የፖርቹጋል-ህንድ ተብሎ የሚታወቀን ክፍል በቭሶሪ መዕረግ ያስተዳደረ ግለሰብ ነው። ልጁም ክሪስታቮ ደጋማ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን፣ በተለይ ንግስት ሰብለ ወንጌል (የልብነ ድንግል ሚስት)፣ ግራኝ አህመድን በዋጋት ይታወቃል።