አሱንሲዮን

ከውክፔዲያ

አሱንሲዮንፓራጓይ ዋና ከተማ ነው።

ባህላዊ የፎቅ አሰራር

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,482,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 525,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ደቡብ ኬክሮስ እና 57°40′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

አሱንሲዮን በስፓንያውያን የተመሠረተው በ1529 ዓ.ም. ሲሆን፣ ስሙ በእስፓንኛ ('አሱንሲዮን') ማለት፣ 'ዕርገት' ወይም ድንግል ማርያም እንደሚታመነው ወደ ሰማይ ያረገችበት ቀን ማለት ነው።