አንድሪው ጃክሰን

ከውክፔዲያ
አንድሪው ጃክሰን

አንድሪው ጃክሰን (እንግሊዝኛ: Andrew Jackson) የአሜሪካ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1829 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ካልሆውን ሲሆን በመሃል ክፍተት በመጨረሻም ማርቲን ቫንቡረን ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1837 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]