ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር
Appearance
ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር
عمر البشير
| ኦማር አል-በሽር በ፲፪ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ 2009 እ.ኤ.አ. | |
| ፯ኛው የሱዳን ፕሬዝዳንት | |
| ከሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ጀምሮ | |
| ቀዳሚ | አህመድ አል-ምርጋኒ |
|---|---|
| የተወለዱት | ታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. ሆሽ ባናጋ፣ ሱዳን |
| የፖለቲካ ፓርቲ | ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ |
| ባለቤት | ፋጢማ ካሊድ ዊዳድ ባቢከር ኦመር |
| ማዕረግ | ሌፍቴነንት ጄኔራል |
| ወታደራዊ አገልግሎት | |
| ኃይል | |
| የአገልግሎት ጊዜ | ከ1960 እስከ 1996 እ.ኤ.አ. |
| ጦርነቶች | የመጀመሪያው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት የዮም ኪፑር ጦርነት ሁለተኛው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት |
ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. (June 30, 1989 እ.ኤ.አ.) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።