Jump to content
Main menu
Main menu
move to sidebar
hide
የማውጫ ቁልፎች
ዋና ገጽ
የተመደበ ማውጫ
በቅርብ ጊዜ የተለወጡ
ማናቸውንም ለማየት
እርዳታ
ምንጭጌ
ወቅታዊ ጉዳዮች (ዜና)
መዋጮ ለመስጠት
ፍለጋ
ፍለጋ
የብዕር ስም ለማውጣት
ለመግባት
የኔ መሣርያዎች
የብዕር ስም ለማውጣት
ለመግባት
Pages for logged out editors
learn more
Contributions
ውይይት ለዚሁ ቁ. አድራሻ
ውክፔዲያ
:
ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 25
Add languages
ለመጨመር
ግብራዊ ገጽ
ውይይት
አማርኛ
ለማንበብ
ማዘጋጀት
ታሪኩን አሳይ
ጠቃሚ መሣሪያዎች
Tools
move to sidebar
hide
Actions
ለማንበብ
ማዘጋጀት
ታሪኩን አሳይ
General
ወዲህ የሚያያዝ
የተዛመዱ ለውጦች
ልዩ ገጾች
የዕትሙ ቋሚ URL
የዚህ ገጽ መረጃ
Get shortened URL
Download QR code
Print/export
Create a book
Download as PDF
ለማተሚያዎ እንዲስማማ
ከውክፔዲያ
<
ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች
የካቲት ፳፭
፣
፲፰፻፴፯
ፍሎሪዳ
የ
አሜሪካ
ኅብረት ፳፯ተኛ አባል ሆነች።
፲፱፻፳፬
ዓ/ም - የ
ደቡብ አፍሪቃ
ተወላጇ ዘፋኝ ሚሪያም ማኬባ በዚህ ዕለት ተወለደች።
፲፱፻፴፰
ዓ/ም -
ኢትዮጵያ
ዊው የፊልም ባለሙያ አቶ
ኃይሌ ገሪማ
በ
ጎንደር
ከተማ ተወለዱ።
፲፱፻፷፮
ዓ/ም - በ
ኢትዮጵያ
አብዮት
ፍንዳታ ሑከቱ ወደከርቸሌ እስረኞች ተሸጋግሮ በተከሰተው ረብሻ ፴፮ እስረኞች በጥይት ተገደሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በ
እንዳልካቸው መኮንን
አስተዳደር ውስጥ አዲስ የተሾሙት ሚኒስትሮች ፓትርያርኩ
አቡነ ቴዎፍሎስ
ፊት ቀርበው ቃለ መኀላቸውን ሰጡ።
፲፱፻፸፪
ዓ/ም - በአዲሲቷ
ዚምባብዌ
በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ፣ ሮበርት ሙጋቤ በከፍተኛ የድምጽ ብልጫ የአገሪቱ የመጀመሪያው ጥቁር ጠቅልይ ሚኒስትር ሆኑ።
Toggle limited content width