የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899

ከውክፔዲያ

የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899አለቃ ታየ ተሰብስበው የተደረሱ ቅኔወችን፣ እንቆቅልሾችንተረትና ምሳሌዎችን፣ እንግዳ ረዣዣም አባባሎችን (ቀልዶችን?) እና አጫጭር ታሪኮችን ያካትታል። ይሄውም የሆነው አለቃ ታየ በአስተማሪነት በጀርመን ዩኒቬርስቲ ውስጥ ተቀጥረው በሚሰሩበት በ1899 ዓ.ም. ነበር። ጽሁፎቹን ወደ ጀረምን ተርጉሞ ያሳተመው ዩጂን ሚቶዊች የተሰኘ ጀረመናዊ ነበር።

የመጽሐፉን ገጾች ለማንበብ ምስሉ ላይ ይጫኑ