Jump to content

የአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕል

ከውክፔዲያ
የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች በግዕዝና በእንግሊዝኛ ማንበብ ይችላላሉ

የአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው።

የግዕዙ የአጼ ተክለጊዮርጊስ (1779-1795) ዜና መዋዕል ከገጽ 30 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 237 ይጀምራል።