የዘመነ መሳፍነት ዜና መዋዕል

ከውክፔዲያ
የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች በግዕዝና በእንግሊዝኛ(ገጽ 207 ጀምሮ) ማንበብ ይችላላሉ

የዘመነ መሳፍንት ዜና መዋል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው። መጽሃፉ የነገሥታትን ታሪክ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ጉልበተኛ ጌቶችን/መኳንንቶችንና መሳፍንቶችን ታሪክ ይዳስሳል