Jump to content

የዳግማዊ አጼ ተክለሃይማኖት ዜና መዋዕል

ከውክፔዲያ
የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ በመጫን የመጽሐፉን ገጾች በግዕዝና በእንግሊዝኛ ማንበብ ይችላላሉ

የዳግማዊ አጼ ተክለሃይማኖት ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው።

የግዕዙ የአጼ ተክለ ሃይማኖት ዜና መዋዕል ከገጽ 7 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 203 ይጀምራል።