የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data
መለጠፊያ:Short descriptionየ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በጀርመን ተካሄዷል። ከ፮ አህጉሮች ውስጥ ፻፺፰ ሀገሮችን የሚወክሉ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በውድድሩ ተሳትፈዋል። ፴፩ ሀገሮች ማጣሪያውን አልፈው ከጀርመን ቡድን ጋር ለመወዳደር በቅተዋል።
ጣሊያን ለአራተኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸኘፍ ድል ተቀናጅቷል። በዋንጫው ጨዋታ ፈረንሳይን ፭ ለ ፫ በቅጣት ምት አሸንፏል። ጀርመን ፖርቱጋልን ፫ ለ ፩ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።
የ2006 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ብዙ ተመልካቾችን በመሳብ በቴሌቪዥን ታሪክ የሚጠቀስ ነው። ተመልቾች በጠቅላላ 26.29 ቢሊዮን ጊዜ ጨዋታዎቹን እንደተመለከቱ ይገመታል።