ያሬን

ከውክፔዲያ

ያሬን (Yaren፤ ቀድሞ Makwa ማኳ) የናውሩ ሠፈር ነው። የናውሩ ማዘጋጃ ቤት እዚያ ስለሚገኝ ብዙ ጊዜ እንደ ደሴቲቱ ዋና ከተማ ቢቆጠርም በይፋ ግን አገሪቱ ምንም ዋና ከተማ የላትም።

በሠፈሩ የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 1,100 ሆኖ ይገመታል።