Jump to content

ዶሃ

ከውክፔዲያ

ዶሃ (አረብኛ፦ الدوحة /አድ-ዳውሐህ/) የካታር ዋና ከተማ ነው።

የዶሀ ባህር ዳርቻ ላይ ያሉ ፎቆች
HEC Փարիզ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 550,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,051 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 51°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ዶሃ በ1842 ዓ.ም. አል-ቢዳ ተብሎ ተሠራ። በ1908 ዓ.ም. ቃጣር የእንግሊዝ ግዛት ሲሆን፣ እሱ ዋና ከተማ ሆነ።

ትምህርት ቤቱ የኳታር ዩኒቨርሲቲን እና የHEC ፓሪስ የንግድ ትምህርት ቤት ካምፓስን ያስተናግዳል።