ጸጉራም ድመት-ጥፍር

ከውክፔዲያ
ጸጉራም ድመት-ጥፍር

ጸጉራም ድመት-ጥፍር (Uncaria tomentosa) ደቡብ አሜሪካመካከለኛ አሜሪካ ውስጥ የሚገኝ ሐረግ ተክል ነው። በተለይ በአማዞን ወንዝ ሸለቆ ይገኛል።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እንደ ሜንጦ ወይም እንደ ጥፍር የሆኑት እሾሆች ስላሉበት በዛፍ ላይ ይወጣል።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጸጉራም ድመት-ጥፍር በተለይ በኮስታ ሪካኒካራጓፓናማቬኔዙዌላኮሎምቢያትሪኒዳድና ቶቤጎኤኳዶርፔሩሱሪናምጋያናጊያን ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጸጉራም ድመት-ጥፍር በደቡብ አሜሪካ ባሕላዊ ሕክምና ለተለያዩ ህመሞች ጥቅም አገኝቷል። በቀቿ ቋንቋ ሐረጉ «ቪልካ ቆራ» ወይም «ቅዱስ ዕጽ» ተብሏል።

ዛሬ ተክሉ ለካንሴር ወይም ለሪህ እንደሚፈውስ ይታስባል፣ ይህ በሳይንስ እየተመራመረ ነው።