የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ

ከውክፔዲያ

የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ት.ሕ.ዴ.ን) (ትግርኛ፦ ዴሞክራሲያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ (ዴ.ም.ህ.ት)፣ እንግሊዝኛ፦ Tigray People's Democratic Movement (T.P.D.M)) በየካቲት ፲፱ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. በትግራይ በረሃዎች የተመሠረተ የትጥቅ ትግል ድርጅት ነው።

የውጭ መያያዣ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]