ከ«ባራታርና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ባራታርና''' እንደሚታመን ከ[[1 ሹታርና]] ቀጥሎ በ[[ሑራውያን]] ላይ የነገሡት የ[[ሚታኒ]] መሣፍንት ንጉሥ ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1480-57 ዓክልበ. ያሕል ነበር።
'''ባራታርና''' እንደሚታመን ከ[[1 ሹታርና]] ቀጥሎ በ[[ሑራውያን]] ላይ የነገሡት የ[[ሚታኒ]] መሣፍንት ንጉሥ ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1480-57 ዓክልበ. ያሕል ነበር።


ስሙ በተለይ የሚታወቀው በ[[አላላኽ]] ንጉሥ [[ኢድሪሚ]]ና በ[[ኪዙዋትና]] ንጉሥ [[ፒሊያ]] መካከል በተደረገው ስምምነት ውል ውስጥ ሲታይ ነው። በዚህ መሠረት ባራታርና ንጉሥ ሲሆን የ[[ያምኻድ]]ን ቅሬታ በ[[ሐለብ]] ያዘ፣ የሐለብም አልጋ ወራሽ ኢድሪሚ ወደ [[ሐቢሩ]] ወገን ሸሽቶ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ በርዳታቸው በኩል አላላኽን ለመያዝ ቻለ። ሆኖም በዚሁ ውል አላላኽ ለባራታርና ተገዥ እንዲሆን እንደ ፈቀደ ይጠቀሳል። የባራታርና አርእስት «የሑራውያን ሥራዊት ንጉሥ» ተብሏል። የባራታርና ግዛት ወደ ምሥራቅ እስከ [[ኑዚ]]ና እስከ [[አራፕኻ]] ድረስ እንደ ዘረጋ ይላል።
ስሙ በተለይ የሚታወቀው በ[[አላላኽ]] ንጉሥ [[ኢድሪሚ]]ና በ[[ኪዙዋትና]] ንጉሥ [[ፒሊያ]] መካከል በተደረገው ስምምነት ውል ውስጥ እንዲሁም በ[[ኢድሪሚ ሐውልት]] ላይ ሲታይ ነው። በዚህ መሠረት ባራታርና ንጉሥ ሲሆን የ[[ያምኻድ]]ን ቅሬታ በ[[ሐለብ]] ያዘ፣ የሐለብም አልጋ ወራሽ ኢድሪሚ ወደ [[ሐቢሩ]] ወገን ሸሽቶ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ በርዳታቸው በኩል አላላኽን ለመያዝ ቻለ። ሆኖም አላላኽ ለባራታርና ተገዥ እንዲሆን እንደ ፈቀደ ይጠቀሳል። የባራታርና አርእስት «የሑራውያን ሥራዊት ንጉሥ» ተብሏል። የባራታርና ግዛት ወደ ምሥራቅ እስከ [[ኑዚ]]ና እስከ [[አራፕኻ]] ድረስ እንደ ዘረጋ ይባላል።


በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ የሚታኒ ንጉሥ [[ፓርሻታታር]] (ወይም ፓርሻታር) ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ [[ሻውሽታታር]]ም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ፓራታርና) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው።
በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ የሚታኒ ንጉሥ [[ፓርሻታታር]] (ወይም ፓርሻታር) ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ [[ሻውሽታታር]]ም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ፓራታርና) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው።

እትም በ17:28, 10 ዲሴምበር 2018

ባራታርና እንደሚታመን ከ1 ሹታርና ቀጥሎ በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት ንጉሥ ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1480-57 ዓክልበ. ያሕል ነበር።

ስሙ በተለይ የሚታወቀው በአላላኽ ንጉሥ ኢድሪሚና በኪዙዋትና ንጉሥ ፒሊያ መካከል በተደረገው ስምምነት ውል ውስጥ እንዲሁም በኢድሪሚ ሐውልት ላይ ሲታይ ነው። በዚህ መሠረት ባራታርና ንጉሥ ሲሆን የያምኻድን ቅሬታ በሐለብ ያዘ፣ የሐለብም አልጋ ወራሽ ኢድሪሚ ወደ ሐቢሩ ወገን ሸሽቶ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ በርዳታቸው በኩል አላላኽን ለመያዝ ቻለ። ሆኖም አላላኽ ለባራታርና ተገዥ እንዲሆን እንደ ፈቀደ ይጠቀሳል። የባራታርና አርእስት «የሑራውያን ሥራዊት ንጉሥ» ተብሏል። የባራታርና ግዛት ወደ ምሥራቅ እስከ ኑዚና እስከ አራፕኻ ድረስ እንደ ዘረጋ ይባላል።

በኑዚ በተገኘ ሰነድ፣ የሚታኒ ንጉሥ ፓርሻታታር (ወይም ፓርሻታር) ባረፈበት ዓመት እንደ ተጻፈ፣ ሻውሽታታርም እንደ ተከተለው ይላል። በብዙዎች አስተሳሰብ ይህ ፓርሻታር እና ባራታርና (ፓራታርና) አንድ ንጉሥ ነበሩ። ሌሎች ግን የተለያዩ ነገሥታት ነበሩና ባራታርና ከፓርሻታታር ቀደመው የሚሉ ናቸው።

ግብጽ ፈርዖን 3 ቱትሞስ የመጊዶ ውጊያ በ1465 ዓክልበ.ግ. ተዋግቶ በ«ናሓሪን» (ሚታኒ) ላይ ሲዘመት የሚታኒው ንጉሥ ስም ባይዘገብም በሰፊው በሚገኘው ዘመናዊ አስተያየት ዘንድ ይህ ዘመቻ የባራታርና (ወይስ የፓርሻታታር) ዘመን ውስጥ ሆኖ ነነር።