ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፮» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
 
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
}}</center>
}}</center>
<br>፴፪ ፤ <span style=color:red>የሙሴ ጽላት ጳጦስ </span>የተባለች የሲና ዕፅ በካህን አሮን ልብስ የነበረች ጸናጽል ዳግመኛም የበቀለችና ያበበች ያፈራችም በትር አንቺ ነሽ ።
<br>፴፪ ፤ <span style=color:red>የሙሴ ጽላት ጳጦስ </span>የተባለች የሲና ዕፅ በካህን አሮን ልብስ የነበረች ጸናጽል ዳግመኛም የበቀለችና ያበበች ያፈራችም በትር አንቺ ነሽ ።

በ07:01, 12 ኦክቶበር 2021 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፮

ዘቅዱስ ሕርያቆስ


፴፪ ፤ የሙሴ ጽላት ጳጦስ የተባለች የሲና ዕፅ በካህን አሮን ልብስ የነበረች ጸናጽል ዳግመኛም የበቀለችና ያበበች ያፈራችም በትር አንቺ ነሽ ።
፴፫ ፤ የእያሱ የምስክሩ ሐውልት ፣ የጌድዮን ፀምር ፣ የሳሙኤል የሽቱ ሙዳይና የዘይት ቀንድ አንቺ ነሽ ። የተመካባት የዕሴይ ሥር የአሚናባድም ሠረገላ የዳዊት መሰንቆ የሰለሞንም አክሊል አንቺ ነሽ ። የታጠረች ተክል የተዘረጋች የውኃ ጉድጓድ አንቺ ነሽ ።
፴፬ ፤ የኤልያስ የወርቅ መሶብ የኤልሳዕ ጋን አንቺ ነሽ ። ኢሳያስ ፅንስን ከድንግልና ጋር የተናገረልሽ ዳንኤልም ያለ ሩካቤ መውለድን የተናገረልሽ አንቺ ነሽ ።
፴፭ ፤ ፋራን የምትባል የዕንባቆም ተራራ የተዘጋች የሕዝቅኤል ምሥራቅ የቤተ ልሔም ሕግ መውጫ ኤፍራታ የምትባል ምድር አንቺ ነሽ ። የሲሎንዲስ ዕፀ ሕይወት የናሆምንም ቁስል የምታድን የዘካርያስ ደስታው የሚልክያስ ንጹሕት አዳራሽ አንቺ ነሽ ።
፴፮ ፤ ድንግል ሆይ የነብያት ትንቢትና ምሳሌ የሐዋርያት ሞገሳቸው የሰማዕታት እናታቸው የመላእክት እኅታቸው አንቺ ነሽ ። በመዓልትና በሌሊት በበሮችዋ ደጅ የሚጠኑ የወራዙትና የደናግል የመነኮሳትም መመኪያቸው አንቺ ነሽ ።