ኒው ዴሊ

ከውክፔዲያ
የሁማዩን ቀብር

ኒው ዴሊ (ህንድኛ : नई दिल्ली, ናሂ ዲሊ) የህንድ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 15,334,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 9,817,439 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 28°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 77°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

1903 ዓ.ም. የሕንድ ዋና ከተማ ከካልከተ ወደ ዴሊ ተዛውሮ ከዚያ ኒው ዴሊ (አዲስ ዴሊ) በአካባቢው ተሠራ።