መስከረም ፳፰
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፮ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አልጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች።
- ፲፱፻፷ ዓ/ም የአርጀንቲናው ተወላጅ ኤርኔስቶ ቼ ጌቫራ ከነአበሮቹ ቦሊቪያ ውስጥ ተያዘ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
፲፱፻፴፬ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው ስብከተኛ እና የሰብዓዊ መብት ታጋይ ጄሲ ጃክሰን
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |