ቤተ ጊዮርጊስ
ከውክፔዲያ
|
||||
|---|---|---|---|---|
| ቤተ ጊዮርጊስ | ||||
|
|
||||
| ቤተ ጊዮርጊስ
|
||||
| አገር | ኢትዮጵያ | |||
| ዓይነት | ባሕላዊ | |||
| መመዘኛ | c(i)(ii)(iii) | |||
| የውጭ ማጣቀሻ | 18 | |||
| አካባቢ** | አፍሪካ | |||
| የቅርስነት ታሪክ | ||||
| ቅርስ የሆነበት ጊዜ | 1970 (2ኛ ጉባኤ) | |||
| * በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ። ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
||||
ቤተ ጊዮርጊስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አብያተ ክርስቲያናት ፈንጠር ብሎ ለብቻው በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ የመስቀል ቅርጽ ያለው ቤት ክርስቲያን ነው። በላሊበላ ካሉት ቤትከርስቲያኖች በስተመጨረሻ የታነጸው ይኼው ቤተክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል።
በቤተ ጊዮርጊስ ጣሪያ ላይ የሚገኙት አሸንዳዎች ጣሪያው ላይ ውሃ እንዳያቁር ስለሚረዱ ህንጻ ሳይበላሽ ለአሁን ዘመን እንዲበቃ እረድቷል።
ቤተ ጊዮርጊስ
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |