ዮሐንስ ፬ኛ
ከውክፔዲያ
(ከዮሐንስ አራተኛ የተዛወረ)
| ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ | |
|---|---|
| ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ከልጃቸው ከራስ አርአያ ሥላሴ ጋር | |
| ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
| ግዛት | ከጥር ፲፫ ቀን ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. እስከ መጋቢት ፪ ቀን ፲፰፻፹፩ ዓ.ም. |
| በዓለ ንግሥ | ጥር ፲፫ ቀን ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. |
| ቀዳሚ | ዳግማዊ ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ |
| ተከታይ | ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ |
| ልጆች | ራስ አርአያ ሥላሴ ራስ መንገሻ |
| ሙሉ ስም | አባ በዝብዝ (የግብር ስም) |
| ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን፣ የትግራይ ቅርንጫፍ |
| አባት | ደጃዝማች መርጫ |
| እናት | ወ/ሮ ወለተ ሥላሴ |
| የተወለዱት | ፲፰፻፳፭ ዓ.ም. በተንቤን፤ ትግራይ |
| የሞቱት | መጋቢት ፪ ቀን ፲፰፻፹፩ ዓ.ም. |
| ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ሳህለ ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፭ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ።
ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ።
[ለማስተካከል] ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) Zewde, Bahru, "A History of Modern Ethiopia 1855-1991, AA University Press (2001)
- መሪ ራስ አማን በላይ "የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ" (1985 ዓ/ም)
|
||||||||||||||