Jump to content

ሆቢቻ

ከውክፔዲያ
ሆቢቻ
Hobbicha
ወረዳ
ሀገር ኢትዮጵያ
ክልል ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
ዞን የወላይታ ዞን
ርዕሰ ከተማ ሆቢቻ ባዳ

ሆቢቻደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ውስጥ በወላይታ ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። ወረዳው የተቋቋመው በ2019 ከአካባቢው ወረዳዎች ነው። [1] ሆቢቻ ድንበሩን የሚዋሰነው በዙሪያው ያሉት ወረዳዎች ሲሆን ሆቢቻ በደቡብ ምስራቅ በኩል የቢላቴ ወንዝ እና የአባያ ሀይቅ ፣ [2] በምዕራብ በአባላ አባያ ወረዳ፣ በሰሜን በዳሞት ወይዴ ወረዳ፣ በምስራቅ ድጉና ፋንጎ ወረዳ እና በብላቴ ወንዝ ይዋሰናል። የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ሆቢቻ ባዳ ከተማ ነው።

ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "Hobicha woreda". Archived from the original on 2023-06-10. በ2024-06-20 የተወሰደ.
  2. ^ "direction to Hobicha woreda". Archived from the original on 2021-09-08. በ2024-06-20 የተወሰደ.