ሆቢቻ
Appearance
| ሆቢቻ Hobbicha | |
| ወረዳ | |
| ሀገር | ኢትዮጵያ |
| ክልል | ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት |
| ዞን | የወላይታ ዞን |
| ርዕሰ ከተማ | ሆቢቻ ባዳ |
ሆቢቻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ውስጥ በወላይታ ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። ወረዳው የተቋቋመው በ2019 ከአካባቢው ወረዳዎች ነው። [1] ሆቢቻ ድንበሩን የሚዋሰነው በዙሪያው ያሉት ወረዳዎች ሲሆን ሆቢቻ በደቡብ ምስራቅ በኩል የቢላቴ ወንዝ እና የአባያ ሀይቅ ፣ [2] በምዕራብ በአባላ አባያ ወረዳ፣ በሰሜን በዳሞት ወይዴ ወረዳ፣ በምስራቅ ድጉና ፋንጎ ወረዳ እና በብላቴ ወንዝ ይዋሰናል። የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ሆቢቻ ባዳ ከተማ ነው።
- ↑ "Hobicha woreda". Archived from the original on 2023-06-10. በ2024-06-20 የተወሰደ.
- ↑ "direction to Hobicha woreda". Archived from the original on 2021-09-08. በ2024-06-20 የተወሰደ.