ብላቴ ወንዝ

ከውክፔዲያ

ብላቴ ወንዝ በማዕከላዊ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ወንዝ ነው። መነሻውን የሚያደርገው ከጉራጌ ዞን ተራሮች በስተደቡብ ምዕራብ ዝቅታ ስፍራ ነው። ቦታውም በዚህ 6°2′N 38°7′E / 6.033°N 38.117°E / 6.033; 38.117 ይገኛል። መድረሻው ደግሞ አባያ ሐይቅ ነው። ዴቪድ ቡክሰን ስለጥቅሙ ስጽፍ ሲዳማን እና ወላይታን እንደሚያዋን ገልጿል።[1]

ዋቢ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ David Buxton, Travels in Ethiopia, second edition (London: Benn, 1967), pp. 98f