ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 23» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦
*[[1795|፲፯፻፺፭]] ዓ/ም - [[ኦሃዮ]] የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፲፯ ኛዋ አባል ሆነች።
*[[1795|፲፯፻፺፭]] ዓ/ም - [[ኦሃዮ]] የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፲፯ ኛዋ አባል ሆነች።


*[[1859|፲፰፻፶፱]] ዓ/ም - [[ነብራስካ]]የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
*[[1859|፲፰፻፶፱]] ዓ/ም - [[ነብራስካ]] የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።


* [[1888|1888]] ዓ/ም - በ[[ዳግማዊ ምኒልክ]] መሪነት የተሰለፈው የ[[ኢትዮጵያ]] ሠራዊት የ[[ጣልያን]]ን ወራሪ ኃይል [[አድዋ]] ላይ ድል አድርጎ መለሰው።
* [[1888|1888]] ዓ/ም - በ[[ዳግማዊ ምኒልክ]] መሪነት የተሰለፈው የ[[ኢትዮጵያ]] ሠራዊት የ[[ጣልያን]]ን ወራሪ ኃይል [[አድዋ]] ላይ ድል አድርጎ መለሰው።
መስመር፡ 13፦ መስመር፡ 13፦
*[[1962|፲፱፻፷፪]] ዓ/ም - አሁን [[ዚምባብዌ]] የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከ[[ብሪታኒያ]] ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት።
*[[1962|፲፱፻፷፪]] ዓ/ም - አሁን [[ዚምባብዌ]] የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከ[[ብሪታኒያ]] ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት።


*[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ/ም - የቀድሞው የ[[ሶቪዬት ኅብረት]] አባላት የነበሩት [[አርሜኒያ]]፤ [[አዘርባጃን]]፤ [[ካዛክስታን]]፤ [[ኪሪጂስታን]]፤ [[ሞልዶቫ]]፤ [[ታጂኪስታን]]፤ [[ቱርክሜኒስታን]] እና [[ኡዝቤኪስታን]] እንዲሁም [[ሳን ማሪኖ (አገር)|ሳን ማሪኖ]] በአንድነት [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] አባላት ሆኑ።
*[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ/ም - የቀድሞው የ[[ሶቪዬት ኅብረት]] አባላት የነበሩት [[አርሜኒያ]]፤ [[አዘርባጃን]]፤ [[ካዛክስታን]]፤ [[ኪርጊዝስታን]]፤ [[ሞልዶቫ]]፤ [[ታጂኪስታን]]፤ [[ቱርክሜኒስታን]] እና [[ኡዝቤኪስታን]] እንዲሁም [[ሳን ማሪኖ (አገር)|ሳን ማሪኖ]] በአንድነት [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] አባላት ሆኑ።

እትም በ16:19, 28 ኤፕሪል 2013

የካቲት ፳፫

  • ፲፰፻፶፱ ዓ/ም - ነብራስካአሜሪካ ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
  • ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለ ሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ።
  • ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - አሁን ዚምባብዌ የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከብሪታኒያ ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት።