ርብ

ከውክፔዲያ
ርብ ወንዝ
ርብ ወንዝ በ1854 ዓ.ም.
ርብ ወንዝ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ርብ ወንዝ

12°2′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°35′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ርብ ወንዝጉና ተራራ ስር የሚፈልቅ ሲሆን በከምከም ወረዳ አድርጎ ወደ ጣና ሐይቅ የሚደባለቅ ወንዝ ነው። ቀለሙም በጣም የጠቆረ ሲሆን ያካባቢውን አፈር በመሸርሽር ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል። «ርብ» የሚለው ቃል ትርጉሙ «መቀመጫ» ማለት ነው። አጼ ፋሲለደስ ካሰራቸው ሰባቱ ድልድዮች አንዱ የሚገኘው በዚህ ወንዝ ላይ ሲሆን በጎንደር ከተማና በደብረ ታቦር መካከል የነበረውን ጉዞ ሊያዋልል ችሎአል።[1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Solomon Getahun, History of the City of Gondar (Trenton: Red Sea Press, 2005), pp. 95ff.
  2. ^ birds-eye view of the world--a popular scientific description of the By Onésime Reclus, Forrest Morgan, Charles Hopkins Clark1892RebRiver