ሰዋጅካሬ ሆሪ

ከውክፔዲያ
ሰዋጅካሬ ሆሪ
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1653-1648 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ መርሰኸምሬ
ተከታይ 7 ሶበክሆተፕ
ሥርወ-መንግሥት 13ኛው ሥርወ መንግሥት


ሰዋጅካሬ ሆሪላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1653 እስከ 1648 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ።

ስሙ የታወቀው በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከመርሰኸምሬ ኢነድ ቀጥሎ ስለ ተዘረዘረ ብቻ ነው። አምስት አመትና ስምንት ቀን እንደ ነገሠ ይላል። በተረፈ ስለዚሁ ፈርዖን አንዳችም አልተገኘም።

በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል።

ቀዳሚው
መርሰኸምሬ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1652-1648 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
7 ሶበክሆተፕ

ዋቢ ምንጭ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)