ባማኮ
Jump to navigation
Jump to search
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,690,471 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°59′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ባማኮ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ተሠራ። በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሠራዊት ይዘውት በ1900 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሱዳን መቀመጫ ሆነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |