ኣዞ ሓረግ

ከውክፔዲያ
አዞ ሐረግ

ኣዞ ሓረግ (Clematis hirsuta) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ሓረግ (C. chinensis ወይም C. sinensis) ቅርብ ዘመድ ነው።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የቅጠሉና ውሃ ለጥፍ ለችፌ (የሸረሪት በሽታ)፣ ወይም ለቆሽት ኪንታሮት፣ ወይም በፈረሶች የፈረስ እከክ ለማከም ይለጠፋል። እንዲሁም የቅጠሉና የአገዶቹ በውሃ ለጥፍ ለሌይሽመናይሲስ (ቁንጭር) ይለጠፋል።[1]

በሌላ ጥናት ዘንድ፣ ይህም ለትኩሳት «ምች» ወይም ለማበጥ ይቀባል። መሳልን ለማከም፣ ጭማቂው በስብ ቅቤ ይጠጣል።[2]

  1. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
  2. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ